መምሪያዎች

ጥቅምት 2015 ዓ.ም ተሸሽሎ የወጣ ሕገ ቤተ ክርስቲያን ተጠሪነታቸው ለቅዱስ ሲኖዶስ ለጠቅላይ ተክህነት የሆኑት እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡

  1. ገዳማት አስተዳደር መምሪያ
  2. ትምህርትና ማሠልጠኛ መምሪያ
  3. ስብከተ ወንጌልና ሐዋርዊ ተልኮ መምሪያ
  4. ካህናት ስተዳደር መምሪያ
  5. ሰበካ ጉባኤ ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ
  6. የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ
  7. የሕግ አገልግሎት መምሪያ
  8. የአስተዳደር መምሪያ
  9. በጀትና ሒሳብ መምሪያ
  10. የውጭ ጉዳይ መምሪያ
  11. የቅርስ ጠበቃ እና አስተዳደር መምሪያ
  12. የዕቅድ እና ልማት መምሪያ
  13. የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
  14. የገጠር አብያተ ክርስቲያናት ፣ የገዳማት እና የአብነት ት/ቤት እርዳታ ማስተባበሪያ መምሪያ
  15. የቋሚና ጊዜዊ ፕሮጀክቶ ማስተባበርያ መምሪያ
  16. የመሪ እቅድ መምሪያ
  17. የማኅበራት ምዝገባ፣ ክትትል እና ቁጥጥር መምሪያ

ድርጅት የሆኑት

  1. የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት
  2. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት
  3. ትንሣኤ ማሣተሚያ ድርጅት
  4. አልባሳት ማደራጃ እና ምርት ሥርጭት
  5. ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ንዋየ ቅድሳት ማደራጃ
  6. ጎፋ ጥበበ ዕድ ማሠልጠኛ
  7. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክስቲያን መገናኛ ብዙኃን ድርጅት