መምሪያዎች

ጥቅምት 2015 ዓ.ም ተሸሽሎ የወጣ ሕገ ቤተ ክርስቲያን ተጠሪነታቸው ለቅዱስ ሲኖዶስ ለጠቅላይ ተክህነት የሆኑት እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡

  1. ትምህርትና ማሠልጠኛ መምሪያ
  2. ካህናት ስተዳደር መምሪያ
  3. በጀትና ሒሳብ መምሪያ
  4. ዕቅድና ልማት
  5. የመንፈሳዊ ፍርድ ቤት
  6. የቁጥጥር አገልግሎት
  7. ሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ
  8. ሕግ አገልግሎት መምሪያ
  9. የሊቃውን ጉባኤ
  10. የውጭ ጉዳይ መምሪያ
  11. የሥነ ሥርዓትና ሥነ ምግባር ኮሚቴ
  12. ሰበካ ጉባኤ ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ
  13. ስብከተ ወንጌልና ሐዋርዊ ተልኮ መምሪያ
  14. ቅርስ ጥበቃ መምሪያ
  15. የቋሚና ጊዜዊ ፕሮጀክቶ ማስተባበርያ መምሪያ
  16. ገዳማት አስተዳደር መምሪያ
  17. የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ

ድርጅት የሆኑት

  1. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት
  2. ትንሣኤ ማሣተሚያ ድርጅት
  3. የልማትና ክርስቲያን ተራድኡ ድርጅት
  4. የቤቶችና ሕንጻዊች አስተዳደር ልማት ድርጅት
  5. አልባሳት እና ቁልቢ ነዋይ ቅድሳት ማደራጃ
  6. ጎፋ ጥበበ ዕድ ማሠልጠኛ
  7. የሕጻናት ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት
  8. ብዙኀን መገናኛ አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት