መረጃ!

የካቲት 03 ቀን 2015 ዓ.ም ፍርድ ቤቱ በሕገ ወጥ መንገድ በተፈጸመው ሹመት ላይ የተሳተፉት ግለሰቦች ላይ ካስተላለፈው ዕግድ መካከል የተፈጸመውን ዕርቅ ተከትሎ የአባ ሳዊሮስ፣ የአባ ኤዎስጣቴዎስና የአባ ዜና ማርቆስ ዕግድ ተነስቷል።

ቀሪዎቹ 26 ግለሰቦች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅጽር ግቢ ውስጥ እንዳይገቡ የተጣለው ዕግድ እንዲቀጥል ፍርድ ቤቱ ወስኗል።