በውጭ አገር ለምትገኙ አህጉረ ስብከት ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የተላለፈ መልዕክት

ለሁለተኛ ጊዜ በውጭ አገር ለሚገኙ አህጉረ ስብከት ጥሪ ተላልፏል።ስለሆነም በተላለፈው ጥሪ መሰረት ዝርዝራችሁ ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተለጠፈው አህጉረ ስብከት በአስቸኳይ ሪፖርታችሁን እንድታቀርቡና በገጉባኤው ላይ እንድትሳተፉ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ
መስከረም ፲ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ