“ለቤተክርስቲያን አይደለም ጥቅማጥቅማችንን አንገታችን እንሰጣለን” ብፀዕ አቡነ አብርሃም

ጷጉሜን ፬ ቀን ፪፻፲፮ ዓ.ም.

ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በርዕሰ አድባራት ወገዳማት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በድምቀት ተከበረ።

ጷጉሜን ፫ቀን ፳፻፲ወ፮ ዓ.ም

የመልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በዲላ ዋለሜ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን በድምቀት ተከበረ

ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም

በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ በሀዋሳ ከተማ በደብረ ታቦር ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን የታላቁ መልአክ የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በታላቅ ድምቀት ተከበረ።

ጳጉሜን 3/2016 ዓ/ም

በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት በሐረር ርዕሰ አድባራት ወገዳማት ቅ/ሚካኤል ወቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የሊቀ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ሢመት የንሥስ በዓል

ጷጉሜን ፫  ፳፻፲፮ ዓ/ም

መጋቤ ምሥጢር ሲዘከሩ

የአንጋፋው ጋዜጠኛ መጋቤ ምሥጢር ወልደሩፋኤል ፈታሒ ሁለተኛ ዓመት የሙት ዓመት መታሰቢያ ዛሬ ጷጉሜን 3 ቀን 2016 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በጸሎተ ፍትሐት ታስቦ ውሏል።

የኢሉ አባ ቦራ ሀገረ ስብከት ለቤተክርስቲያን መሪዎች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቀቀ!

ስልጠናው በሀገረ ስብከቱ ሕዝብ ግኑኝነት መምርያ ከመቱ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን የስልጠናውን ሙሉ ወጭ የመቱ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን ሸፍኗል።

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በሰሜን አሜሪካ ሲያካሒዱ የቆዩትን ሐዋርያዊ አገልግሎት አጠናቀው ዛሬ ማለዳ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።

ጷጉሜን ፪ቀን፳፻ ፲ወ፮ዓ.ም

ሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን ትብብር እንዲያደርጉ ተጠየቀ።

ነሐሴ ፴ ቀን ፳፻፲ወ፮ ዓ.ም
=================
አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ
“””””””””””””””””””””””””””
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የኅትመትና ሚዲያ ዋና ክፍል ከአህጉረ ስብከት የሚደርሱትን ወቅታዊ መረጃዎችና ዜናዎችን በማስተላለፍ የመረጃ ፍሰቱን የተቀላጠፈ ማድረግ ይቻል ዘንድ”ድምጸ ተዋሕዶ” የተሰኘ የፌስቡክ ገጽ በመክፈት ወቅታዊ የአህጉረ ስብከት መረጃውችን ማሰራጨት ጀምሯል።

ይህንን መሰረት በማድረግም ዋና ክፍሉ ባስተላለፈው መልዕክት አዲስ በተከፈተው የፌስቡክ ገጽ የሚተላለፉ ወቅታዊ መረጃዎች ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን በፍጥነት እንዲደርሱና ወቅታዊ የአህጉረ
ስብከት መረጃዎችና ዜናዎችን ከአንድ ቋት ማግኘት የሚቻልበትን እድል ለመፍጠር አዲስ የፌስቡክ አካውንት መከፈቱን ጠቅሶ ይህንኑ የፌስቡክ አካውንት ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን ወገኖቻችን በተገቢው ሁኔታ እንዲሰራጭ በማድረግ ዋና ክፍሉ አህጉረ ስብከት ተኮር የሆኑ መረጃዎችን በወቅቱ ለማዳረስ እያደረገ ያለውን ጥረት በመደገፍ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።በማለት መልዕክቱን አጠቃሏል።

ገጹን በዚህ ማስፈንጠሪያ ማግኘት ይችላሉ