በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት በሰበታ ገላን ጉዳና ፉሪ ክፍለ ከተማ የወለቴ ደብረ ገሊላ ቅዱስ በዓለ ወልድና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የአዲስ ሕንፃ ቤተመቅደስ መሰረት ድንጋይ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገረ ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተቀመጠ።

የካቲት ፩ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም