ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ልዑካንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
ጥር 20 ቀን 2017.ዓ.ም.
ጥር 20 ቀን 2017.ዓ.ም.
ጥር ፲፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
ጥር ፲፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም
ጥር ፮ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ጥር ፮ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ጥር ፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ጥር 4ቀን 2017ዓ.ም (ብሕንሳ ሚዲያ ሆሳዕና)
ካህናቱ በቆይታቸው ሰዓታት ፣ ኪዳን ፣ ሊጦንና ቅዳሴ በግዕዝና በዕዝል ተምረው ለአገልግሎት እንዲዘጋጁ የተደረገ ሲሆን ቀድሰው ከወጡ በኋላ ወንጌል እንዲያስተምሩ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርቶችንም መማራቸው ተጠቁሟል።
እንስሳት ባለአእምሮ አይደሉም ነገር ግን ተንሸራተው ካልሆነ በቀር እያዩ ገደል አይገቡም እኛ ግን ባለ አእምሮዎች ሆነን ሳለን እያወቅን ወደ ገደል እንሮጣለን!!! ( ብፁዕ ወቅዱስ ከተናገሩት የተወሰደ)