የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በቡግና ወረዳ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖት ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡

August 15, 2025

ነሐሴ 8 ቀን 2017 ዓ.ም

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በቡግና ወረዳ ቋሮና ብርኮ ቀበሌዎች እንዲሁም በዓይና ከተማ በድርቅ ለተጎዱ 2124 ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡

ኮሚሽኑ ከ13 ሚሊዮን 262 ሽህ ብር በላይ ወጭ በማድረግ በሦስቱ ቀበሌዎች ለሦስት ወራት የሚሆን ከ955 ኩንታል በላይ የስንዴ ዱቄት፣ ከ95 ኩንታል በላይ የምስር ክክና 3186 ሊትር የምግብ ዘይት ድጋፍ አድርጓል፡፡

የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የእለት ደራሽ የምግብ ድጋፍ በማድረግ የጀመረውን ሰብዓዊ ድጋፍ በሌሎች ማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎች እስከ ታኅሣሥ ወር 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚቀጥል የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ኃይለማርያም በለጠ ተናግረዋል።

በውሃ ተቋማት ግንባታ፣ በሥነ ንጽሕና አጠባበቅ፣ በሴቶችና ሕጻናት ሥነ-ልቡና ግንባታና ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው መድኃኒት በማቅረብ፣ የትምህርት ቁሳቁስ ማሟላትና የማኅበረሰብ ውይይት በቀጣይ ወራት ይከናወናሉ ብለዋል አስተባባሪው፡፡

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በሰሜን ወሎ ዞን በተለይ በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎችን በማከናወን በርካቶች ወገኖችን ተጠቃሚ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡

መረጃው የሀገረ ስብከቱ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
Search Search

Recent Posts

  • ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲስ የተሠራውን የለገዳዲ አንቀጸ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሕንጻ ቤተክርስቲያን መረቁ፡፡
  • የወጨ አንቀጸ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አዲሱ ሕንጻ በብፁዕ ጠቅላይ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ምዕራፈ ሰማዕታት ወደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የተከናወነው የወንዝ ማስቀየስ ሥራ ተጠናቆ በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ተመረቀ።
  • በሸገር ሀገረ ስብከት የታነጸው የደብረ ሣህል ቅዱስ ገብርኤል አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ጸሎተ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሱማሌ ክልል ጅግጅጋ እና የምስራቅ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ አሰላ ከተማ ደብረ ምጽላል ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

Archives

  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአራት ኪሎ እና ፒያሳ የምታስገነባቸው አዳዲስ ሁለገብ ሕንጻዎች የንድፍ ሥራ ርክክብ ተካሄደ። Link to: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአራት ኪሎ እና ፒያሳ የምታስገነባቸው አዳዲስ ሁለገብ ሕንጻዎች የንድፍ ሥራ ርክክብ ተካሄደ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን... Link to: “ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዋኖቻችሁን አስቡ”  (ዕብ 13÷7) Link to: “ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዋኖቻችሁን አስቡ”  (ዕብ 13÷7) “ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዋኖቻችሁን አስቡ” ...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top