የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
ሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን ትብብር እንዲያደርጉ ተጠየቀ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የኅትመትና ሚዲያ ዋና ክፍል ከአህጉረ ስብከት የሚደርሱትን ወቅታዊ መረጃዎችና ዜናዎችን በማስተላለፍ የመረጃ ፍሰቱን የተቀላጠፈ ማድረግ ይቻል ዘንድ”ድምጸ ተዋሕዶ” የተሰኘ የፌስቡክ ገጽ በመክፈት ወቅታዊ የአህጉረ ስብከት መረጃውችን ማሰራጨት ጀምሯል።
የቤተ ክርስቲያናችንን የሕዝብ ግንኙነት አገልግሎትን ለማዘመን የሚያስችል የምክክር መድረክ በሰሜን አሜሪካ ተካሔደ።
ነሐሴ ፲፪ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም
===================
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ 12ኛ ዓመት የእረፍታቸው መታሰቢያ በጸሎተ ፍትሐት ታስቦ ዋለ።
ነሐሴ 10 ቀን 2016 ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጾመ ፍልሰታን በማስመልከት ያስተላለፉት መልእክት፣ ቃለ በረከትና ቡራኬ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይነበባል። መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ11.5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች፡፡
ሐምሌ 243/2016 ዓ.ም
በዲላ ማረሚያ በቅዱስ ዮሐንስ ወሌደ ነጎድጓድ ቤተክርስቲያን 47 ኢአማኒያን የሥላሴን ልጅነትን አገኙ።
ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም (ዲላ)
በጪጩ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል ብፁዓን ጳጳሳት በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከበረ!
ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም
በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ከተማ በደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በዓል በታላቅ ድምቀት ተከበረ።
ሐምሌ 19/2016 ዓ/ም
“ቅዱሳን ሰማዕታት በመከራ የታማኑላትን በእሳት ውስጥ ያለፉባትን ቅድስት እምነታችንን በመጠበቅ መንገዳቸውን ልንከተል ይገባል”። ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ
ሐምሌ ፲፱/፳፻፲፮ ዓ/ም
የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል እና የህጻኑ የቅዱስ ቂርቆስና የእናቱ የቅድስት ኢየሉጣ አመታዊ በዓል የከሚሴ ሀገረ ስብከት መቀመጫ በሆነው በከሚሴ ከተማ ተከበረ።
በሰው ፊት ለሚመሰክርኝ ሁሉ እኔም በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ። ማቴ 10:-32