የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም የበጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ውይይት አደረገ።
ሀገረ ስብከቱ የ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም ጥቅል የሥራ አፈጻጸም ውይይት በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የበላይ ሐላፊ በብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ መሪነት መከናወኑ ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በዛሬው ዕለት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው ይነበባል፡፡
“ለቤተክርስቲያን አይደለም ጥቅማጥቅማችንን አንገታችን እንሰጣለን” ብፀዕ አቡነ አብርሃም
ጷጉሜን ፬ ቀን ፪፻፲፮ ዓ.ም.
ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በርዕሰ አድባራት ወገዳማት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በድምቀት ተከበረ።
ጷጉሜን ፫ቀን ፳፻፲ወ፮ ዓ.ም
የመልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በዲላ ዋለሜ ሰአሊተ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም
በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ወረዳ በሀዋሳ ከተማ በደብረ ታቦር ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን የታላቁ መልአክ የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በታላቅ ድምቀት ተከበረ።
ጳጉሜን 3/2016 ዓ/ም
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት በሐረር ርዕሰ አድባራት ወገዳማት ቅ/ሚካኤል ወቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የሊቀ መልአኩ ቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ሢመት የንሥስ በዓል
ጷጉሜን ፫ ፳፻፲፮ ዓ/ም
መጋቤ ምሥጢር ሲዘከሩ
የአንጋፋው ጋዜጠኛ መጋቤ ምሥጢር ወልደሩፋኤል ፈታሒ ሁለተኛ ዓመት የሙት ዓመት መታሰቢያ ዛሬ ጷጉሜን 3 ቀን 2016 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በጸሎተ ፍትሐት ታስቦ ውሏል።
የኢሉ አባ ቦራ ሀገረ ስብከት ለቤተክርስቲያን መሪዎች ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቀቀ!
ስልጠናው በሀገረ ስብከቱ ሕዝብ ግኑኝነት መምርያ ከመቱ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን የስልጠናውን ሙሉ ወጭ የመቱ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን ሸፍኗል።
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በሰሜን አሜሪካ ሲያካሒዱ የቆዩትን ሐዋርያዊ አገልግሎት አጠናቀው ዛሬ ማለዳ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
ጷጉሜን ፪ቀን፳፻ ፲ወ፮ዓ.ም