ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች
ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
በሰሜን አሜሪካ የኒውዮርክ እና አከባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ሥልጠና በመስጠት ላይ ነው።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤና ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የስብከተወንጌል እምርታ ለቤተክርስቲያን ከፍታ፣የቤተክርስቲያንን መዋቅር ጠብቆ ማገልል፣የኮረና ቫይረስና ተዛማቾ በሽታዎችን መከላከልን በተመለከተ፣በሽታን መከላከል ከሃይማኖት አስተምህሮ አንጻር በሚሉና ሌሎች ርዕሰ ጉዳዩች ዙሪያ ከጥቅምት ፲፬ -፲፭ ሸን ፳፻ ፲ወ፭ ዓ/ም በጠቅላይ ቤተክህነቴ ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ለጠቅላይ ቤተክሄነት መምሪያ ኃላፊዎች፣ለአህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችና የስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊዎች ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል።