ልማት በቤተ ክርስቲያን
ልዮ ዕትም መጽሔት
ይህ ”ልማት በቤተክርስቲያን“ የተሰኘ ልዮ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
በሲዳማ ሀገረ ስብከት የ2017 ዓ/ም የመስቀል በዓል ዝግጅትን አስመልክቶ በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ሰብሳቢነት ውይይት ተደረገ።
መስከረም 14/2017 ዓ/ም
የጉባላፍቶ ወረዳ ቤተክህነት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤውን አካሒዷል
በ2016 የአገልግሎት ዓመት ወረዳ ቤተክህነቱን ጨምሮ በገዳማት፣ አድባራትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የተከናወኑ የተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትና የሀገረ ስብከቱን ዓመታዊ እቅድ መነሻ በማድረግ የተዘጋጀውን የወረዳ ቤተክህነት የ2017 ዓ.ም ዓመታዊ እቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የመስቀል ደመራ በዓል ፍጹም ደማቅ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር የከተማ አስተዳደሩ እያደረገ ላለው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
“””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
በኮቸሬ ገደብና ጮርሶ ወረዳ ቤተክህነት የሰንበት ት/ቤት አንድነት ተመሠረተ!!!
የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊ ሊቀትጉሃን ቀሲስ ሀብታሙ አበበ ከፊት ይልቅ ትጉ!! በ፪ኛ ጴጥ ፪:፲ ያለውን አምላካዊ ቃል መነሻ በማድረግ የሰንበት ት/ቤት አባላት መጠራታቸውን መመረጣቸውን በመመልከት ከበፊት ይልቅ መትጋትና የቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት በመጠበቅና በማስጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ በሰፊው አስተምረዋል።
የቤተክርስቲያን ተወካዮች በግብፁ ጉባኤ ላይ ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት መሆኑን የውጭ ግንኙነቱ መምሪያ አስታወቀ።
መስከረም ፲ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
የኢሉ አባ ቦር ሀገረ ስብከት ሲሰጥ የነበረውን የአሰልጣኞች ስልጠና አጠናቀቀ
መስከረም 9/2016 ዓ. ም
በሲዳማ ሀገረ ስብከት ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በጠቅላይ ቤተ ክህነት የወጣውን የማኅበራት አስተዳደር ደንብ አስመለክቶ የምዝገባ ጥያቄ ላቀረቡ አሥራ ሁለት ማኅበራት ስልጠና ተሰጠ።
መስከረም 9/2017 ዓ/ም
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት በመንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም መንበረ ጵጵስና አዳራሽ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ልዑካን የደብል ኢንትሪ የሒሳብ አያያዝ የግማሽ ቀን ሥልጠና እየተከናወነ ይገኛል።
መስከረም ፱ ፳፻፲፯ ዓ.ም
ምሥራቅ ሐረርጌ ፣ ኢትዮጵያ
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅሊይ ቤተክነት አስተዳደር ጉባኤ በአዱስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የሚያጠኑ ፯ አባላት ያሉት ኮሚቴ ሰየመ፡፡
መስከረም ፱ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
በአዲሱ ዓመት ቅድስት ቤተክርስቲያን ትኩረት ሰጥታ መሥራት ያለባትን ጉዳዮች ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ሊቀጳጳስ አስታወቁ።
መስከረም 06 ቀን 2017 ዓ/ም
አሶሳ፤