ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች
ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
በሰሜን አሜሪካ የኒውዮርክ እና አከባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የመስቀል ደመራ በዓል ፍፁም መንፈሳዊ በሆነ መልኩ ተከብሮ መዋል ይችል ዘንድ ሁሉም ባለድርሻ አካል የሚጠበቅበትን ሁሉ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ።
መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
“”””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
በሲዳማ ሀገረ ስብከት የ2017 ዓ/ም የመስቀል በዓል ዝግጅትን አስመልክቶ በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ሰብሳቢነት ውይይት ተደረገ።
መስከረም 14/2017 ዓ/ም
የጉባላፍቶ ወረዳ ቤተክህነት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤውን አካሒዷል
በ2016 የአገልግሎት ዓመት ወረዳ ቤተክህነቱን ጨምሮ በገዳማት፣ አድባራትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የተከናወኑ የተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትና የሀገረ ስብከቱን ዓመታዊ እቅድ መነሻ በማድረግ የተዘጋጀውን የወረዳ ቤተክህነት የ2017 ዓ.ም ዓመታዊ እቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የመስቀል ደመራ በዓል ፍጹም ደማቅ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር የከተማ አስተዳደሩ እያደረገ ላለው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
“””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
በኮቸሬ ገደብና ጮርሶ ወረዳ ቤተክህነት የሰንበት ት/ቤት አንድነት ተመሠረተ!!!
የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ክፍል ኃላፊ ሊቀትጉሃን ቀሲስ ሀብታሙ አበበ ከፊት ይልቅ ትጉ!! በ፪ኛ ጴጥ ፪:፲ ያለውን አምላካዊ ቃል መነሻ በማድረግ የሰንበት ት/ቤት አባላት መጠራታቸውን መመረጣቸውን በመመልከት ከበፊት ይልቅ መትጋትና የቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት በመጠበቅና በማስጠበቅ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ በሰፊው አስተምረዋል።
የቤተክርስቲያን ተወካዮች በግብፁ ጉባኤ ላይ ያልተገኙት በግል በገጠማቸው እክል ምክንያት መሆኑን የውጭ ግንኙነቱ መምሪያ አስታወቀ።
መስከረም ፲ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
የኢሉ አባ ቦር ሀገረ ስብከት ሲሰጥ የነበረውን የአሰልጣኞች ስልጠና አጠናቀቀ
መስከረም 9/2016 ዓ. ም
በሲዳማ ሀገረ ስብከት ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በጠቅላይ ቤተ ክህነት የወጣውን የማኅበራት አስተዳደር ደንብ አስመለክቶ የምዝገባ ጥያቄ ላቀረቡ አሥራ ሁለት ማኅበራት ስልጠና ተሰጠ።
መስከረም 9/2017 ዓ/ም
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት በመንበረ ጵጵስና ጌቴሴማኔ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም መንበረ ጵጵስና አዳራሽ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ልዑካን የደብል ኢንትሪ የሒሳብ አያያዝ የግማሽ ቀን ሥልጠና እየተከናወነ ይገኛል።
መስከረም ፱ ፳፻፲፯ ዓ.ም
ምሥራቅ ሐረርጌ ፣ ኢትዮጵያ
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅሊይ ቤተክነት አስተዳደር ጉባኤ በአዱስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የሚያጠኑ ፯ አባላት ያሉት ኮሚቴ ሰየመ፡፡
መስከረም ፱ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም