የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት የሚገኘውን ቤተ መጻሕፍት ወመዘክርን ገበኙ።
ሐምሌ 14 ቀን 2017 ዓ.ም.
‹‹ብዙዎች በጉጉት ሲጠብቋት የነበረች ይህች ዕለት እግዚአብሔር የመረጣት ታላቅ ቀን ናት›› ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በወለቴ ጽርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን የምረቃ በዓል
ሐምሌ 7 ቀን 2017 ዓ.ም
“ዝክረ ወንጌል ወዝክረ ሊቃውንት”በሚል መሪ ቃል በስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ከትምህርትና ማሰልጠኛ መምሪያ ጋር በመሆን ያዘጋጀው የሁለት ቀናት የምክክር ጉባኤ የአቋም መግለጫ አውጥቷል የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል
“ዘአዘዞሙ ለአበዊነ፡፡ ከመ ይንግሩ ለደቂቆሙ፡፡ ወከመ ያእምር ካልእ ትውልድ፡፡ ደቂቅ እለ ይትወለዱ ወይትነሥኡ፡፡ ወይዜንው ለደቂቆሙ፡፡” ለልጆቻቸው ያስታወቁ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን….የሚመጣ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ” መዝ 77 ቁ 5-6
“ዝክረ ወንጌል ወዝክረ ሊቃውንት”በሚል መሪ ቃል በስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ከትምህርትና ማሰልጠኛ መምሪያዎች ጋር በመሆን የሁለት ቀናት የምክክር ጉባኤ አዘጋጀ።
ሰኔ ፳፬ ቀን ፳፻፲ወ፯ ዓ.ም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስገነባውን ባለ ሰባት ወለል ሁለገብ ምትክ ሕንጻ ለቅድስት ቤተክርስቲያን አስረከበ።
ሕንጻውን ያስረከቡት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሲሆኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ሕንጻውን ተረክበዋል ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን “ሕገ_ቤተክርስቲያንና_ልማት” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት ለሚገኙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤና የልማት ኮሚቴ አመራሮችና አባላት የተዘጋጀ ስልጠና ተካሄደ።
ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻ ፲፯ ዓ.ም
የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም ተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ዘመናዊ ስቱዱዮ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ተመረቀ ።
ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ/ ም
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ከቤተክርስቲያናችን የኮሪደር ልማት ዐቢይ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ።
ሰኔ ፪ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጸሕፈት ቤት መምሪያና ድርጅቶችን ጎበኑ።
ሰኔ ፪ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ሊቃውንቱ ፣ገዳማውያኑ እና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የጠያቀችሁትን የእርቅና ሰላም ሐሳብ ተፈጻሚ እንዲሆን የሚቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁ።
ቅዱስነታቸው በመዝጊያው ላይ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ