ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች
ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
በሰሜን አሜሪካ የኒውዮርክ እና አከባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
“ማመስገን የሚገባንን ማመስገን ሃይማኖታዊ ግዴታችን ነው።”ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
መስከረም ፲፯ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
የምስጋና መልዕክት
የ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በታላቅ ሃይማኖታዊ ሥነሥርዓትና ድምቀት ተከብሮ በመዋሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የተሰማትን ደስታ ትገልጻለች።
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የመስቀልን በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።
መስከረም 17/2017 ዓ.ም ባሕር ዳር
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በድምቀት ከሚከበሩት የአደባባይ በዓላት አንዱ የሆነው የመስቀል ደመራ በዓል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሃይማኖታዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከበረ።
መስከረም 16 ቀን 2016ዓ.ም.
የመስቀል ደመራ በዓል በታላቅ መንፈሳዊ ክብር በዲላ ከተማ ተከበረ!!
መስከረም 16 ቀን 2016ዓ.ም.
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የከሚሴ ሀገረ ስብከት መቀመጫ በሆነችው ከሚሴ ከተማ የመስቀል በዓል በታላቅ ድምቀት ተከበረ።
መስከረም 16 ቀን 2016ዓ.ም.
በመተከል ሀገረ ስብከት በግልገል በለስ ከተማ የደመራ በዓል በታላቅ ድምቀት ተከበረ።
ጥልን በመስቀሉ ገድሎ ሰላምን የምስራች ሰበከ ኤፌ 2፥13
በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ርዕሰ ከተማ በጭሮ ከተማ የመስቀል ደመራ በዓል በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ዋለ።
መስከረም 16 ቀን 2017 ዓ.ም
የመስቀል ደመራ በዓል በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ወልድያ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።
መስከረም 16 ቀን 2017 ዓ.ም
ዘዕጣን አንፀረ ሰገደ ጢስ በጎልጎታ ዘደፈኑ አይሁድ ዮም ተረከበ እፀ መስቀል ክቡር፡፡ (በእጣን የተቃጠለው ጢስ ወደሰማይ ወጥቶ መስቀሉ ወደተቀበረበት ቦታ ሰገደ በዚህም አይሁድ የቀበሩት ዕፀ መስቀል ዛሬ ተገኘ)፡፡
መስከረም 16/2017 ዓ/ም