የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት በሰበታ ገላን ጉዳና ፉሪ ክፍለ ከተማ የወለቴ ደብረ ገሊላ ቅዱስ በዓለ ወልድና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የአዲስ ሕንፃ ቤተመቅደስ መሰረት ድንጋይ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገረ ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተቀመጠ።
የካቲት ፩ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
በፒያሳና በአራት ኪሎ ለሚገነቡት ሕንጻዎች የሳይት ርክክብ ተደረገ።
ጥር ፮ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
የጃን ሜዳ ባሕረ ጥምቀት ለበዓሉ ዝግጁ እንዲሆን አስፈላጊው ሥራ እየተሠራ መሆኑን የበዓል ዝግጅት ኮሚቴው አሳወቀ።
ጥር ፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በተለያዩ ቦታዎች ለምታስገነባቸው ሁለገብ ሕንጻዎች ከአሸናፊ ኮንትራክተሮች ጋር የግንባታ ሥራ ስምምነት ተፈራረመች።
ጥር ፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በወንጪ ቅዱስ ቂርቆስ ገዳም በመከናወን ላይ የሚገኘውን የልማት ሥራና የሕንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታ ሂደትን ጎበኙ።
ታኅሣሥ ፯ቀን ፳፻ ፲ወ፰ዓ.ም
“ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዋኖቻችሁን አስቡ” (ዕብ 13÷7)
፭ኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት (ዶ/ር) 13ኛ ዓመት የእረፍታቸው መታሰቢያ
የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በቡግና ወረዳ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖት ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ነሐሴ 8 ቀን 2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአራት ኪሎ እና ፒያሳ የምታስገነባቸው አዳዲስ ሁለገብ ሕንጻዎች የንድፍ ሥራ ርክክብ ተካሄደ።
ሐምሌ ፲፮ ቀን፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ዓመታዊ_የቁልቢ_ገብርኤል_ንግሥ በአል በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ ከገዳሙ አባቶች ጋር ዉይይት ተካሄደ።
ሐምሌ ፲፭፣ ፳፻፲፯ ዓ/ም
የብፁዕ አቡነ ሩፋኤል የ7ቱ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ8ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ማጠቃለያ በአሶሳ ሀገረ ስብከት በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።
ሐምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም.