የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
ትዕግስት፣ብልሀት፣የመንፈሳዊና አስተዳደራዊ የአመራር ብቃት፣ባለፉት ስምንት ወራት በጠቅላይ ቤተክህነት።
……ካለፈው የቀጠለ፦
EOTC TV | የቤቶች አስተዳደር ድርጅት የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የሥራ ሪፖርት
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ቤተክርስቲያን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መረጃዎችን ማደራጀት እንደሚገባት ገለጹ።
የካቲት ፲፩ ቀን ፳፻ ፲ ወ፰ ዓ.ም
የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የቤተክርስቲያኒቱን ቤቶችን፣ሕንፃዎችንና ይዞታዎችን የሚገልጽ ሰነድ አዘጋጅቶ ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት አቀረበ።
የካቲት ፲ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም ትምህርት ቤት ለተማሪዎች አገልግሎት የሚውል ልዩ ልዩ ንብረቶችን ድጋፍ አደረገ።
የካቲት 09 ቀን 2018 ዓ/ም
የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ ።
የካቲት፱ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የገንዘብ አስተዳደሩን ለማዘመን የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ ወጋገን ባንክ አማራጭ መንገድ አቀረበ።
የካቲት 5 ቀን 2018ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
ቤተክርስቲያን ለምታስገነባቸው ሕንጻዎች በልዩልዩ ዘርፍ ሙያዊ ድጋፍ ላደረረጉ ባለሙያዎች የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ።
የካቲት ፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
በ18 ወራት ውስጥ ተሠርቶ ለፍጻሜ የበቃው የሔንቤቾ ደብረ ፀሐይ ብዙኃን ማርያም አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ይስሐቅ የወላይታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ተባርኮ በዛሬው ዕለት ከፍተኛ የመንግሥት ባለ ሥልጣናት በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።
የካቲት ፩/፳፻፲፰ ዓ/ም
እጨጌ የወላይታ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ነው ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ።
የካቲት ፪/፳፻፲፰ ዓ/ም