የቦታው ስም ቀራንዮ ነው
የ2018 ዓ.ም. መስቀል በዓል ልዩ እትም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶና ተመርምሮ፤ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የተዘጋጀ
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሕንጻ ቤተክርስቲያን ዕድሳት ተጠናቆ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው ተባረከ።
ሐምሌ ፲፮ ቀን ፻፻ ፲ወ፰ ዓ.ም ቁልቢ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከሰባ ዓመታት አገልግሎት በኋላ የታደሰውን የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሕንጻ ቤተክርስቲያን ባርከው ታቦተ ሕጉን ወደ መንበረ […]
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጓዘ።
ሐምሌ ፲፮ ቀን ፳፻ ፲ወ፰ ዓ.ም አዲስአበባ -ኢትዮጵያ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሚመራ የቤተክርስቲያን ልዑክ ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጉዟል። ከልዑካን ቡድኑ መካከል በፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ […]
አሐዱ ባንክ ላደረገው ሁለተናዊ እገዛ በቋሚ ሲኖዶስ የእውቅናና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት።
ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ መመሪያ ሰጪነት በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ አዘጋጅነት ሐምሌ 9 እና 10 ቀናት 2018ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው ሀገር አቀፍ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኀላፊዎች የምክክርና የውይይት መርሐግብር ዘርፈ ብዙ ግንዛቤዎችን በማስጨበጥ የተጠናቀቀ ሲሆን ይህንን የሥልጠና መርሐ ግብር ሙሉ ወጪ […]
የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የመጀመሪያውን ዙር እጩ መምህራን በደማቅ ሥነ ሥርዓት አስመረቀ
ሐምሌ ፲፬ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም.| ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ከተቋቋመ ገና ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረው የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ፤ ከተለያዩ አህጉረ ስብከቶች ተቀብሎ ሲያሰለጥናቸው እና ሲያስተምራቸው የቆያቸውን ፲፰ እጩ መምህራን ደቀ መዛሙርት በሐምሌ ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም. በደመቀ ሥነ ሥርዓት አስመርቋል። ይህ ታሪካዊ የምረቃ በዓል የመቱ ፈለገ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ፣ ፕሬዚዳንትና የኢሉ አባ ቦር […]
የጋርመንት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አዲስ የሕንጻ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፤ ከ5.7 ሚሊዮን ብር በላይ የወጣባቸው የልማት ሥራዎች ተመረቁ።
ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የጋርመንት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለአዲስ ለሚገነባው የሕንጻ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም የበላይ ኃላፊ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ የምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል […]
የሲኤምሲ ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ካቴድራል ተብሎ ተሰየመ።
ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር የሚገኘው ታላቁ ደብረ ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በዛሬው ዕለት በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ካቴድራል ተብሎ ተሰይሟል። ቤተ ክርስቲያኑ ላለፉት ዓመታት ለአካባቢው ምዕመናን ታላቅ የመንፈሳዊ አገልግሎት ማእከል በመሆን ሲያገለግል የቆየ ሲሆን፣ የአገልግሎቱ ስፋት፣ የማኅበረሰቡ ቁጥር ማደግ፣ እንዲሁም የሕንጻውና የአደረጃጀቱ ታላቅነት አሁን ላይ የካቴድራልነት ማዕረግን ለመቀናጀት […]
ልዩ ምስጋና
በየዓመቱ የሕዝብ ግንኙነት ሥራችንን ክፍተቶች ለይተን አቅማችንን የምናጎለብትበትን ሥልጠና በመምሪያችን አዘጋጅነት እንደምንሰጥ ይታወቃል።በዚህ ዓመትም ያዘጋጀነውን ሥልጠና በውጤታማነት አከናውነናል። ከሥልጠናው ያገኘናቸውን ግብዓትች አሰባስበን፣በአቋም መግለጫችን ያካተትናቸውን ነጥቦች ቀምረን፤ የቀጣዩ ዓመት ሥራችንን የትኩረት አቅጣጫዎችን ለይተንና ባዘጋጀነው ዕቅድ አካተን የመጪውን አዲስ ዓመት ሥራችንን በስኬትና በድል ለመቋጨት በብርቱ እንደምንሰራ የሥልጠናችን ውጤት አመላክቶናል። ሥራዎቻችንን ለባረከልን፣በስኬት እንድንጓዝ ላደረገን የቤተክርስቲያን አምላክ ዘወትር ምስጋናችንን […]
የሀገር አቀፍ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች ሥልጠና በወንጪ ሐይቅ ቅዱስ ቂርቆስ ገዳም ታሪካዊ ጉብኝት በማድረግ ተጠናቀቀ።
ሐምሌ ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም. ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ “የሕዝብ ግንኙነት ስኬት ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት” በሚል መሪ ቃል ለሀገር አቀፍ የአህጉረ ስብከት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች በከፍተኛ ዝግጅት ሲሰጥ የሰነበተው ፫ኛው ዙር ሥልጠና በዛሬው ዕለት በወንጪ ቅዱስ ቂርቆስ ገዳም ጉብኝት ተጠናቋል። የዚሁ ታሪካዊ ሥልጠና ማጠቃለያ ይሆን ዘንድ የአህጉረ ስብከት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት […]
በቡራዩ ከተማ የተገነባው “ፈለገ ጥበብ (ቡርቃ ኡጉማ)” አፀደ ሕፃናት ትምህርት ቤት ተመረቀ።
በቡራዩ፣ ገፈርሳ ጉጄ እና መልካ ኖኖ ክፍላተ ከተማ በሚገኙ ገዳማትና አድባራት ሙሉ ወጪ የተገነባውና “ፈለገ ጥበብ (ቡርቃ ኡጉማ)” የተሰኘው አፀደ ሕፃናት ትምህርት ቤት በይፋ ተመርቋል ። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ተገኝተው ትምህርት ቤቱን መርቀዋል። በተጨማሪም […]
የቅድስት ልደታ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በዲግሪ መርሐ ግብር እና በቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና ያስተማሯቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም የቅድስት ልደታ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የዲግሪ መርሐ ግብራት በጤና ሳይንስ እና ሌሎች ዘርፎች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን ብፁዕ አቡነ ሚካኤል የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ስብሐት አባ ገብረ ሥላሴ በተገኙበት አስመርቋል። ኮሌጁ በዲግሪ 460 ፤ በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና 343 በጠቅላላው 803 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው። ኮሌጁ እስካሁን ለ18 […]