የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

ስብከተ ወንጌል

ራእይ፡-

  • የክርስቶን ወንጌል መንግሥት ለአማንያን ሁሉ ማዳረስ፣
  • ኢአማንያን  በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ተጠምቀው የእምነቱ  ተከታይ ሲሆኑ ማየት፣

ዓላማ፡-

  • የቤተ ክርስቲያኒቱ እምትና ሥርዓት በማያቋርጥ ሐዋርያዊ የወንጌል ተልዕኮ እስከ ዓለም ፍጻሜ ፀንቶ እንዲኖር ማድረግ፣
  • በዮሐንስ ወንጌል 21÷15 ‹‹ረዐይኬ አባግዕየ››በማት እግዚአብሔር አምላክ ለቅዱስ ጴጥሮስ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት፣
  • ምእምናንን መጠበቅና በእምት እንዲጸኑ  ማድረግ ፣
  • ስብከተ ወንጌልን በማስፋፋት ፣ሕዝበ ክርስቲያኑን በሥነ ምግባርና  በሃይማኖት ማነጽ ለንሰሐ ማብቃት፣

ተልዕኮ፡-

  • ሰባክያነ ወንጌልን ማስጠንና ለሐዋርያዊ ተልዕኮ አብቅቶ ዓመቱን በሙሉ ትምህርተ ወንጌል ሳይቋረጥ ቅድስት ቤተክርስቲያኒቱ ባለችበት ሁሉ  እንዲሰጥ ማድረግ፣
  • በአህጉረ ስብከት ፣በወረዳና በአጥቢያ ቤተክርስቲያናት ጉባኤዎችን በማዘጋጀት ትምህርተ ወንጌልን ለሁሉም ማደረስ፣
  • በጎ ፈቃድ ካላቸው ምእመናንና የቤተክርስቲያን አባቶች የበጀት ድጋፍ በመጠየቅ ሊዲያቆናት፣ለቀሳውስት ፣ለመዘምራንና ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልጋዮች በስብከተ ወንጌል ዙሪ ግንዛቤያቸው እንዲሰፋ ሥልጠና መስጠት ፣
  • የስብከተ ወንጌል አገልግትን በአጭር ፣በመካከለኛና በረጅም ጊዜ በሚል ለይቶ ማቀድ፣ማደራጀት፣መፈጸምና ማስፈጸም፣
  • ሀገሩን የሚወድ ፣ ሰውን የሚያከብር በሥነ ምግባርና በኦርቶዶክሳዊ እምነት የተቀረጸ ትውልድ ማፍራት በቅንነት በታማኝነት መንፈሳዊ አገልግሎት ማበርከት፣

ግብ፡-

  • በ2015 ዓ.ም የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ በእቅዱ መሠረተ  የ1ኛ፣የ2ኛ እና 3ኛ ሩብ ዓመት ዝርዝር ተግባራትን በትጋት ማሳካት ነው፡፡
  • አገልጋዮም ሆነ ገተልጋዩ ህብረተሰብ ከቃል ባለፈ ምሳሌ የሆነ ሕይወት እንዲኖረው ማስቻል፡፡
Search Search

Recent Posts

  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
  • “በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
  • ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በሀገረ ስብከቱ ለካህናት የሚሰጠውን ሥልጠና በጸሎትና በቡራኬ አስጀመሩ።
  • ቋሚ ሲኖዶስ በምሥራቅ አርሲ ተገኝተው የተጎዱ ወገኖችን የሚያጽናኑ በፁዐን አባቶችን መደበ።
  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን የልዑካን ቡድን ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሰላም ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያየ።

Archives

  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: ሊቃነ ጳጳሳት Link to: ሊቃነ ጳጳሳት ሊቃነ ጳጳሳት Link to: የካህናት አስተዳደር መምሪያ Link to: የካህናት አስተዳደር መምሪያ የካህናት አስተዳደር መምሪያ
Scroll to top Scroll to top Scroll to top