የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

ትንሣኤ ማሳተሚያ ድርጅት

ራእይ

  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በብራና ተጽፈው የሚገኙ ቅዱሳት መጻሕፍት በሙሉ በማሳተሚያ ድርጅቱ በኩል ለኅትመት በቅተው እና ለሕዝበ ክርስቲያኑ ደርሰው ለትምህርትና ለምርምር ያላቸው አስተዋጽኦ ቀጣይነት ያለው ሆኖ ማየት፡፡

ዓላማ

  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊነ፤ህልውት በኩል እንዲትና ቅድስት እንደመሆኗ መጠን ታትመው እንዲሠራጩ የተዘጋጁትን ቅዱሳት መጻሕፍት ሳይበረዙ ና ሳይከለከሉ ይዘታቸውን ጠብቀው ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገሩ ማስቻል፡፡
  • በበጀት ዓመቱ በቅዱሳት መጻሕፍት ኅትመትና ሥርጭት የሚያስከትለው ሁለንተናዊ ችግር በመፍታት የንባብያን ልምድ ለማሳደግና የአንባብያንን ተደራሽነትና ፋላጎት የበለጠ በማሻሽላል የቤተ ክርስቲያኒቱን ልማት ማፋጠን፤
  • ቤተክርስቲያኒቱ ሀገራዊና ዓለም ዓቀፋዊ ድርሻዋን ለመወጣት በምታደርገው ጥረት ማሳተሚያ ድርጅቱ ድርሻውን መወጣት የሚያስችለው ሥራ መሥራት፤

ተልዕኮ፡-

  • ቤተ ክርስቲያኒቱ በብራና ተጽፈው ያሉት ቅዱሳት መጻሕፍት እንዳይበላሹ ፣እዳይሠረቁ፣ከማድረግ አንጻር ተጠብቀው እንዲኖሩና ሕዝበ ክርስቲያኑ ለጸሎት፣ ለትምህርትና ለምርምር እንዲጠቀሙባቸው በወረቀት አሳትሞ እንዲሰራጭ ማድረግ፤
  • በማሳተሚያ ድርጁቱ የሚታተሙ ቅድሳት መጻሕፍት በተጠነና በተደራጀ መልኩ በተቀመጠለት ጊዜና ሰዓት በተቻለ መጠን ያለምንም እንከን እንዲከናወኑ ማስቻል፡፡
  • ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በየደረጃው በመንፈሳዊ አገልግሎቱም ሆነ በማኅበራዊውና በኢኮኖሚው ዘርፍ ሁለንተናዊ አቅም ያላት እንድትሆን ማድረግ፡፡
  • ቤተ ክርስቲያኒቱ በማሳተሚያ ድርጅቱ በኩል የምታሳትማቸው ቅዱሳት መጻፍሕትና ልዩ ልዩ ሞዴላ ሞዴሎች በአግባቡና በሥርዓቱ ለሚመለከታቸው አካላት ደርሰው የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርዓትና ተውፊት ሕግና ደንብ ጠብቆ እንዲሰራበትና አገልግሎት እንዲሰጥ ከለማስቻል አንጻር የአገልጋዩና የተገልጋዮና የተገልጋዩ የሥራ ክንውን ውጤታማነትን መፍጠር የሚችል ጥንካሬ ላይ መድረስ ይሆናል፡፡
Search Search

Recent Posts

  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
  • “በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
  • ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በሀገረ ስብከቱ ለካህናት የሚሰጠውን ሥልጠና በጸሎትና በቡራኬ አስጀመሩ።
  • ቋሚ ሲኖዶስ በምሥራቅ አርሲ ተገኝተው የተጎዱ ወገኖችን የሚያጽናኑ በፁዐን አባቶችን መደበ።
  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን የልዑካን ቡድን ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሰላም ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያየ።

Archives

  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: የካህናት አስተዳደር መምሪያ Link to: የካህናት አስተዳደር መምሪያ የካህናት አስተዳደር መምሪያ Link to: ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት Link to: ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት
Scroll to top Scroll to top Scroll to top