የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

ገዳማት አስተዳደር መምሪያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊት ፣ ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ብሔራዊት እንደመሆኗ የሀገራችን ኢትዮጵያ ታሪክ ሲወሳ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉልህ አስተዋጽኦ በቀዳሚነት ይነሳል፡፡

ከዚህም ጋር ቀደምት አባቶቻችን እና እናቶቻችን የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው በምድረ በዳና በተራራ በአትን አጽንተው በመጋደል ያቆዩልን የቅድስና አሻራ ሳይጠፋ ገዳማቱ የጾም፣ የጸሎት ፣ የበረከት ፣ የቅርስና የታሪክ ደሴቶች ሆነው ለሚቀጥለው ትውልድ በክብር እንዲተላለፉ ከታሪክነታቸው ባሻገር የቱሪስት መስህብና የምርምር ማእከላት ጭምር እንዲሆኑ ለማስቻል እና በገዳማቱ የሚገኙ መነኮሳትም ራሳቸውን ችለው ፣ በተደራጀና በተረጋጋ መልኩ ዓሰረ ምናኔያቸውን ፣ መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን ጠብቀው እንዲቀጥሉ ለማድረግ ከግንቦት 18 ቀን 1992 ዓ/ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የገዳማት አስተዳደር ምሪያ ተብሎ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተቋቁሟል፡፡

ሰለሆነም መምሪያው የተቋቋመበትን ዓላማ ተግባራዊ ላማድረግ እቅድ አቅዶ ፣ በጊዜ ሰሌዳ ለይቶ መሥራት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ከመምሪያው ተልዕኮና ግብ አንጻር በበጀት ዓመቱ ሊከናወኑ ለታቀዱት ዝርዝር የሥራ ተግባራት ማስፈጸሚያ የበጀት ፍላጎትን በማካተት ከተጨማሪ የሰው ኃይል አደረጃጀት ጋር እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1.2 የመምሪያው ርእይ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስር ያሉ ገዳማት በክብ ተጠብቀው ትውልድ ተሸጋሪ ሆነው እንዲቀጥሉ ማስቻልና በትውልዱ ውስጥ የገዳማትን ክብርና መንፈሳዊ ታሪካዊ ጠቀሜታቸውን ማስረጽ

1.3 የመምሪያው ተልዕኮ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት ታሪካዊ፣ ሐዋርየዊት ብሔራዊትና ዓም አቀፋዊት የሆነች እንደመሆኗ መጠን ስራ ያሉ ጥንታዊ ገዳማት ከሚያበረክቱት መሠረታዊና መንፈሳዊ አገልገሎት በተጨማሪ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የልማት እንቅስቃሴያቸውና ጠቀሜታቸው እንዲጎላ ማድረግ በየጊዜው የሚከሰተውን ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ ክስተት በቅርበት እየተከታተሉ ችግሮቻቸውን መቅረፍ በገዳማት ያሉትን መናንያን መንከባከብና መከታተል

1.4 የመምሪያው ግብ

ገዳማት የቅድስና ምንጭነታቸው ተጠብቆ እንዲቀጥል ከዚያም በሚፈሰው በረከት ትውልዱ እንዲቀደስና እንዲባረክ ማድረግ

1.5 የመምሪያው እሴቶች

  • ለዓቂበ ሃይማኖት ፣ለገዳማዊ ሕይወት
  • ራስን መስጠት
  • ፍቅረ እግዚአብሔር ፍቅረ ቢጽ
  • እምነት
  • ተስፋ
  • ጽናት
  • ትሕትና
  • ጥበብ
  • ፍትሕ
  • ቅንነት
  • ተጠያቂነት
  • ግልጸኝነት
  • ልማት
  • ሰላም
Search Search

Recent Posts

  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
  • “በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
  • ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በሀገረ ስብከቱ ለካህናት የሚሰጠውን ሥልጠና በጸሎትና በቡራኬ አስጀመሩ።
  • ቋሚ ሲኖዶስ በምሥራቅ አርሲ ተገኝተው የተጎዱ ወገኖችን የሚያጽናኑ በፁዐን አባቶችን መደበ።
  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን የልዑካን ቡድን ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ሰላም ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያየ።

Archives

  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ Link to: የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃና ማስተባበሪያ መምሪያ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃና ማስተባበሪያ መም... Link to: መንፈሳዊ ፍርድ ቤት Link to: መንፈሳዊ ፍርድ ቤት መንፈሳዊ ፍርድ ቤት
Scroll to top Scroll to top Scroll to top