ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ የሩስያን ፌዴሬሽን የፓርላማ አባል እና የሩስያ አምባሳደር በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

የጉብኝታቸው ዋና ዓለማ በተፈጠረው የቤተክርስቲያኒቱ ወቅታዊ ችግር መፍትሔ ለማግኘትና ሓሳብ ለመለዋወጥ የጠቀሱት ሲሆን እንዲሁም ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩን አብሮነቻውና ድጋፋቸውን ለመግለጽ መሆኑን ገለፀዋል።

ምንጭ፡ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት