የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ

የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ዓ.ም
“””””””””””””””””””””””””””
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
******

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጎ ኦባሳንጆን ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው በአፍሪካ ቀንድ ሰላም ዙሪያ አነጋገሩ።ቅዱስነታቸው ኦሊሴንጎ በሰላም ዙሪያ እያደረጉት ያለውን ጥረት በማድነቅ ምስጋና አቅርበውላቸዋል፤