የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

በምሥራቅ አውሮፖ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ተባርኮ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

March 14, 2023

በፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው ከተማ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ዲዮናስዮስ የምሥራቅ ጎጃም፣ የጀርመንና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ አገልግሎት ጀምሯል ።
ብፁዕነታቸው ቅዳሜ መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም በፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው ቤተ ክርስቲያኑን ባርከው ታቦተ ቅዱስ ገብርኤልን ያስገቡ ሲሆን በማግሥቱ እሑድ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ በደማቅ መንፈሳዊ አገልግሎት ተከብሯል።
በሀገረ ፖላንድ ኑሮአቸውን መሥርተው ከሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ባሻገር ለድኅረ-ምረቃ ትምህርት የተጓዙ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ኢትዮጵያውያን የቤተክርስቲያናችን ልጆች ቢኖሩም በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አጥቢያ ባለመኖሩ ሲቸገሩና በአገልግሎት ለመካፈል ወደ ሌሎች ሀገራት ለመጓዝ ሲገደዱ አቆይተዋል። በዘንድሮው የጥምቀት በዓልም በአገልግሎት ለመካፈል እና የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የኒውዮርክ እና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስን ቡራኬ ለመቀበል ከ50 የሚበልጡ የአጥቢያው ምእመናን ወደ ኖርዌይ ኦስሎ ማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን መጓዛቸው ይታወሳል።

በዚህ ታላቅ ታሪካዊ በዓል ላይ ብፁዕነታቸውን በመከተል መልአከ መዊዕ ልሳነ ወርቅ ውቤ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ ኃይለጊዮርጊስ የሀገረ ስብከቱ ትምህርትና ሥልጠና ክፍል ኃላፊ፤ መልአከ ገነት ቆሞስ አባ አብርሃም የበርሊን ደብረ ገነት ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፤ የአጥቢያ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ወጣት መዘምራን እና ብዙ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል።

እሑድ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፭ ዓ/ም በብፁዕነታቸው መሪነት ቅዳሴው ተከናውኖ፣ ቃለ ምዕዳን ተሰጥቶ፤ በመቀጠልም ታቦተ ሕጉ ዑደት አድርጎ በታላቅ መንፈሳዊ ስነ ሥርዓት የበዓሉ ፍጻሜ ሆኗል።

Search Search

Recent Posts

  • ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲስ የተሠራውን የለገዳዲ አንቀጸ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሕንጻ ቤተክርስቲያን መረቁ፡፡
  • የወጨ አንቀጸ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አዲሱ ሕንጻ በብፁዕ ጠቅላይ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ምዕራፈ ሰማዕታት ወደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የተከናወነው የወንዝ ማስቀየስ ሥራ ተጠናቆ በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ተመረቀ።
  • በሸገር ሀገረ ስብከት የታነጸው የደብረ ሣህል ቅዱስ ገብርኤል አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ጸሎተ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሱማሌ ክልል ጅግጅጋ እና የምስራቅ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ አሰላ ከተማ ደብረ ምጽላል ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

Archives

  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: የመምህር የኔታ ሐረገወይን ምሕረቱ የሽኝት መርሐ ግብር Link to: የመምህር የኔታ ሐረገወይን ምሕረቱ የሽኝት መርሐ ግብር የመምህር የኔታ ሐረገወይን ምሕረቱ የሽኝት መርሐ... Link to: ቅዱስ ሲኖዶስ መጋቢት ፳፩ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ ዓ.ም ምልአተ ጉባኤ እንዲካሄድ ጥሪ ተላለፈ Link to: ቅዱስ ሲኖዶስ መጋቢት ፳፩ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ ዓ.ም ምልአተ ጉባኤ እንዲካሄድ ጥሪ ተላለፈ ቅዱስ ሲኖዶስ መጋቢት ፳፩ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ ዓ.ም ምልአተ...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top