የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

ብፁዕ አቡነ ድሜጥሮስ የአቡዳቢ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራልን የአገልግሎት ፈቃድ ሰነድ ተረከቡ።

April 7, 2023

መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ዓ.ም
“””””””””””””””””””””””””””””

የአቡዳቢ መንግሥት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰጠው ቦታ ላይ የአቡዳቢ ደብረ ሰላምን መድኃኔዓለም ካቴድራል መቃኞ ቤተ ክርስቲያን መገንባቱ ይታወሳል።

እንደ ሊባኖስ፣የተባበሩት ዐረብ ኢምሬትስ እና የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት ዘገባ የመቃኞ ቤተ ክርስቲያኑ ቅዳሴ ቤት ተከብሮ አገልግሎት ለመጀመር በአቡዳቢ ሃይማኖታዊ እና ማኅበረሰባዊ ጉዳዮችን ከሚያስተዳድረው የኅብረሰብ እድገት ክፍል ( Department of Community Development- DCD) ፈቃድ ማግኘት የግድ ያስፈልጋል።

በመሆኑም ትናንት መጋቢት 27/2015 ዓ.ም የ DCD ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር ሙግሔር አል ካሀሊ የአቡዳቢ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራልን የፈቃድ ሰነድ ለብፁዕ አቡነ ድሜጥሮስ የሊባኖስ፣ የተባበሩት ዐረብ ኢምሬትስ እና የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አስረክበዋል።

ክቡር ዶ/ር ሙግሔር አል ካሀሊ ብፁዕነታቸውን በማግኘታቸው ታላቅ ደስታ እንደተሰማቸው ከገለጡ በኋላ ኢትዮጵያውያን ለኢሜሬትስ እድገት ብዙ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ብለዋል። አያይዘውም በሚያስፈልጋችሁ ሁሉ ከጎናችሁ ነን ሲሉ ቃል ገብተዋል።

ብፁዕ አቡነ ዲሜጥሮስም የኢሜሬትስ መንግሥት ላደረጉት በጎነት ምስጋና ካቀረቡ በኋላ ኢሜሬትስ የነጻነት ምድር፣ የሰላም ሀገር፣ የእስልምና አማናዊ መልክ፣ የስደተኞች ማረፊያ፣ እድገት ከባህል፣ ሥልጣኔ ከሞራል ጋር የተባበሩባት ናት ብለዋል። ወደ ፊት በሚኖረው ፍላጎትም ዙሪያ እገዛቸውን ጠይቀዋል።

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
Search Search

Recent Posts

  • ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲስ የተሠራውን የለገዳዲ አንቀጸ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሕንጻ ቤተክርስቲያን መረቁ፡፡
  • የወጨ አንቀጸ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አዲሱ ሕንጻ በብፁዕ ጠቅላይ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ምዕራፈ ሰማዕታት ወደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል እና ቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን የተከናወነው የወንዝ ማስቀየስ ሥራ ተጠናቆ በብፁዓን አባቶች ቡራኬ ተመረቀ።
  • በሸገር ሀገረ ስብከት የታነጸው የደብረ ሣህል ቅዱስ ገብርኤል አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ጸሎተ ቡራኬ ተባርኮ ተመረቀ።
  • ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሱማሌ ክልል ጅግጅጋ እና የምስራቅ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ አሰላ ከተማ ደብረ ምጽላል ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው

Archives

  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: በመንበረ ፓትርያክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የተዋቀረው የትምህርትና ስልጠና ግብረ ኃይል ዐቢይ ኮሚቴ የሰባክያነ ወንጌል ስምሪት አከናወነ፡ Link to: በመንበረ ፓትርያክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የተዋቀረው የትምህርትና ስልጠና ግብረ ኃይል ዐቢይ ኮሚቴ የሰባክያነ ወንጌል ስምሪት አከናወነ፡ በመንበረ ፓትርያክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የተዋቀረው... Link to: ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በባሻ ወልዴ ችሎት የግንባታ ሥራው የተጠናቀቀውን ሕንጻ ቁልፍ ተረከቡ። Link to: ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በባሻ ወልዴ ችሎት የግንባታ ሥራው የተጠናቀቀውን ሕንጻ ቁልፍ ተረከቡ። ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በባሻ ወልዴ ችሎት...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top