እንኳን ለ፳፻፲፯ ዐዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችኹ

“…እርስ በእርሳችኹ በሰላም ኑሩ።” ፩ኛ ተሰ. ፭፥፲፫
እግዚአብሔር ሀገራችንና ቤተ ክርስቲያናችንን በሰላም ይጠብቅልን።
በዓሉ የተቀደሰ፣ የሰላም፣ የደስታና የጤና እንዲኾንላችኹ እመኛለኹ።
*ልዑል እግዚአብሔር የተቀደሰ ዐዲስ ዓመት ያድርግልን።*

አባ ዲዮናስዮስ
የምሥራቅ ጎጃም፣ እና የጀርመን አካባቢው
አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ