ልማት በቤተ ክርስቲያን
ልዮ ዕትም መጽሔት
ይህ ”ልማት በቤተክርስቲያን“ የተሰኘ ልዮ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ የደቡብና የደቡብ ምሥራቅ ትግራይና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ይህ ልዩ ዕትም መጽሔት ጽርሐ ምኒሊክ ወይም በተለምዶ መሐሙድ ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ሕንጻ ፈርሶና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሙሉ ወጪ ተገንብቶ ለምርቃት መብቃቱን በማስመልከት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተዘጋጀ።
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርቲያን በሰሜን አሜሪካ ዩንታሃ ግዛት የማምለኪያ ሥፍራ ተረከበች፡፡
ጥር ፭ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
የ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም የጥምቀት በዓል ዝግጅት ዐቢይ ኮሚቴ እስከ አሁን የተከናወኑትን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ገመገማ ተደረገ።
ጥር ፭ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በሚሻ ወረዳ ቤተክህነት የቦከሙራ ዌራሞ ቅዱስ ዩሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ህንጻ ቤተክርስቲያን ተመረቀ።
ጥር 4ቀን 2017ዓ.ም (ብሕንሳ ሚዲያ ሆሳዕና)
ለአንድ ዓመት ያህል የሠለጠኑ ፳፪ ካህናት ብፁዕ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ዶ/ር በተገኙበት ተመረቁ።
ካህናቱ በቆይታቸው ሰዓታት ፣ ኪዳን ፣ ሊጦንና ቅዳሴ በግዕዝና በዕዝል ተምረው ለአገልግሎት እንዲዘጋጁ የተደረገ ሲሆን ቀድሰው ከወጡ በኋላ ወንጌል እንዲያስተምሩ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርቶችንም መማራቸው ተጠቁሟል።
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር በጽርሐ ተዋሕዶ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተካሔደ ።
እንስሳት ባለአእምሮ አይደሉም ነገር ግን ተንሸራተው ካልሆነ በቀር እያዩ ገደል አይገቡም እኛ ግን ባለ አእምሮዎች ሆነን ሳለን እያወቅን ወደ ገደል እንሮጣለን!!! ( ብፁዕ ወቅዱስ ከተናገሩት የተወሰደ)
መልእክተ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ
ታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፳፻ ፲፯ ዓ.ም
መልእክተ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ
ታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፳፻ ፲፯ ዓ.ም
መልእክተ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል
ታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፳፻ ፲፯ ዓ.ም
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
በዓለ ልደት የእግዚአብሔር በዓል ነውና፣ እግዚአብሔር በምድራችን ሰላምን ያወርድ ዘንድ ካለን ከፍለን ለተፈናቃዮች፣ ለነዳያን እና ለአካል ጉዳተኞች በመለገስ በዓሉን በመንፈሳዊ ደስታና በሰላም እንድናከብር አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤
በሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ታህሳስ 19 የሚከበረው የመጋቤ ሐዲስ የቅዱስ ገብርኤልን በዓለ ንግሥ
እንኳን አደረሳችሁ