የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የገንዘብ አስተዳደሩን ለማዘመን የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ ወጋገን ባንክ አማራጭ መንገድ አቀረበ።

February 26, 2026

የካቲት 5 ቀን 2018ዓ.ም
++++++++++++++
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ። የሸገር ከተማና የደቡብ ምዕራብ ሸዋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም የበላይ ኀላፊ መመሪያ ሰጪነት ድርጅቱ ይዞት የተነሳውን የደንበኛ ተኮር የአስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ ለማድረግ የገንዘብ አስተዳደሩን ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን በማመን ለተፈጻሚነቱ ተደጋጋሚ ጥረት እያደረገ መሆኑን የተረዳው ወጋገን ባንክ ከድርጅቱ ጋር ለመሥራት አማራጭ ሐሳብ ይዞ መምጣቱን የሚገልጽ ጥናታዊ ጽሑፍ መላው የድርጅቱ አስተዳደር ጉባኤ አባላት በተገኙበት አቅርቧል ።

ውይይቱ በቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ በሊቀ ስዩማን እስክንድር ገብረ ክርስቶስ የተመራ ሲሆን የወጋገን ባንክ የሥራ ኃላፊዎችና የቢዝነስ ሥራው ላይ እየሠሩ ያሉ አካላት በቀረበው ጥናት ላይ ከአስተዳደር ጉባኤ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።

የድርጅቱ ደንበኞች ያለ ምንም እንግልት ወደ ቢሮ መምጣት ሳይጠበቅባቸው እንዴት መክፈልና ሒሳብ ማወራረድ እንደሚችሉ ፣ በደንበኞች የተያዙና ያልተያዙ ቤቶችን እንዴት ማወቅ እንደሚቻልና ተጨማሪ ክፍያዎችን እንዴት ማስተናገድ እንደሚቻል እንዲሁም በየጊዜው ደንበኞችን ለማንቃት የምንጠቀምበትን መንገድን ቀላልና ምቹ ለማድረግ ሰፊ ጥረት ሲያደርግ የቆየ መሆኑ የሚታወቅ ነው። በዚሁ መሠረት የድርጅቱን መልካም ጥረት ከግብ ለማድረስ እገዛ ለመስጠት የተለያዩ ባንኮችና ድረጅቶች የመጡ ሲሆን በዛሬው እለትም ወጋገን ባንክ ከድርጅቱ ጋር አብሬ ብሠራ የምሰጣቸው ጥቅሞች ያላቸውን በዝርዝር አቅርቧል።

በመቀጠልም ባንኩ ባቀረባቸው ሐሳቦች ላይ የድርጅቱ አስተዳደር ጉባኤ ባደረገው ውይይት ድርጅቱ ዘመኑን የዋጀ የገንዘብ አስተዳደርና ዲጂታል የክፍያ ሥርዓት ውስጥ መግባት ዘመኑ የሚጠይቀው አስገዳጅ ሂደት መሆኑን አምኖ የተሻለ አማራጭ ላይ አጽንዖት መስጠት እንደሚገባ መግባባት ላይ የተደረሰ ሲሆን ሌሎች ከቤተክርስቲያን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ ባንኮችም በቴክኖሎጂ የታገዘ የክራይ አፈጻጸም ሥርዓትን በመዘርጋትና ተመራጭ የቴክኖሎጂ አማራጭ በማቅረብ መስራት እንደሚጠበቅባቸው በውይይቱ ወቅት ተገልጿል።

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
Search Search

Recent Posts

  • ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን የሕንጻ ቤተክርስቲያን የዕድሳት ሥራ አፈጻጸም ሂደትን ተዘዋውረው ተመለከቱ።
  • ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሕንጻ ቤተክርስቲያንን የዕድሳት ሥራ አፈጻጸምን ለመጎብኘት ወደ ድሬዳዋ ተጓዙ።
  • ለብፁዕ አቡነ ኤፍሬም በደምቢ ዶሎ ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
  • በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
  • “በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች

Archives

  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | Website by atbiya.com
  • Link to Facebook
Link to: ቤተክርስቲያን ለምታስገነባቸው ሕንጻዎች በልዩልዩ ዘርፍ ሙያዊ ድጋፍ ላደረረጉ ባለሙያዎች የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ። Link to: ቤተክርስቲያን ለምታስገነባቸው ሕንጻዎች በልዩልዩ ዘርፍ ሙያዊ ድጋፍ ላደረረጉ ባለሙያዎች የምስጋና መርሐ ግብር ተካሔደ። ቤተክርስቲያን ለምታስገነባቸው ሕንጻዎች በልዩልዩ... Link to: የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ ። Link to: የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ ። የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top