ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች
ብፁዕ አቡነ አብርሃም
የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
በሰሜን አሜሪካ የኒውዮርክ እና አከባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ
ሁለንተናዊ ስብእናው የተጠበቀ፣ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የደመቀ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ መንፈሳዊና ሥጋዊ ጣዕመ ሕይወትን የተላበሰ፣ ለእግዚአብሔር መንግሥት ዝግጁ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ የክርስቲያን ማኅበረሰብ በሀገር አቀፍም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጣይነት በዝቶ ማየት
ኮሚቴው የማጣራት ሥራው የደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ለጠቅላይ ቤተክህነት አስተዳደር ጉባኤ ሪፖርት አቀረበ።
መስከረም ፳፰ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌዴኦ ኮሬና ቡርጅ ሀገረ ስብከት ጳጳስ በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፍ ተሰማርተው በአዲስ አበባ ከሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን ጋር በሀገረ ስብከቱ በሚከናወኑ ዕቅዶች ዙሪያ ውይይት አደረጉ።
መስከረም 27 ቀን 2017ዓ.ም.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት ምዝገባ፣ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ፈቃድ ከተሰጣቸው ማኅበራት ጋር የምክክርና የውይይት መርሐ ግብር እየተካሔደ ነው።
መስከረም 27 ቀን 2017ዓ.ም.
በቤተክርስቲያን ለውጥና እድገት እንዲመጣ በመሻት ምእመናን የሚሰጡትን በቅንነት ተቀብሎ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።
መስከረም 26 ቀን 2017 ዓ.ም
በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት በመንበረ ጵጵስናና ወናጎ ወረዳ ቤተክህነት ለሚገኙ አብያተክርስቲያናት በልማት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ!!
መስከረም 24 ቀን 2017ዓ.ም.
የማጣራት ሥራው መሰረታዊ ዓላማ ግለሰቦችን ማሳደድ ሳይሆን ተቋምን መታደግ ነው።
መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
ቅዱስ ፓትርያርኩ ለአጣሪ ኮሚቴው የሥራ መመሪያ ሰጡ።
“ምዕመናን ገንዘባቸውን የሚሰጡት ለሃይማኖት ማስፋፊያ እንጂ ለዘረፋ አይደለም።”
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ
በምሥራቅ ሐረርጌ ሀ/ስብከት የብዙኃን ማርያም በዓለ ንግሥ በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ውሏል።
መስከረም ፳፩ ፳፻፲፯ ዓ/ም
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 በጀት ዓመት በአዲሱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትግበራ ሲያካሂዱ የነበሩ ሰንበት ትምህርት ቤቶች 6,675 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ።
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ መዝ 118: 26 ”
ህጻናትን ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው/ማቴ:10:-14
የከሚሴ ደ/ቅ/ገብርኤልና ቅ/ሚካኤል ሰ/ጉባኤ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ይከታተሉ የነበሩ ተማሪዎችን አስመረቀ።