የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

“ለቅኖች ምስጋና ይገባል። “መዝ 32፥1

July 27, 2026
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በዓመት ሁለት ጊዜ ማለትም በታኅሣሥ እና በሐምሌ 19 ቀናት የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ለማክበር ቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የሚጓዙ መሆኑ ይታወቃል።
ቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በዓመት ሁለት ጊዜ በሚያደርጉት በዚህ ሐዋርያዊ ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ የሚደረግላቸው አቀባበል እጅግ ደማቅ ሲሆን በተለይም ከቅርብ አመታት ወዲህ በክቡር ከንቲባ ከድር ጁዋርና በሥራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም በከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን በኩል የሚደረገው አቀባበል እጅጉን ያማረና የቤተክርስቲያ
ናችንን ክብር የገለጠ መህኑም የአደባባይ ምስጢር ነው።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንደተለመደው ሁሉ የ2018 ዓ.ም የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ለማክበር በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ በብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት
ሊቀ ጳጳስ የሚመራ የቤተክርስቲያን ልዑክ ወደ ድሬዳዋ ከተማ በተጓዘበት ጊዜ አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የሥራ ባልደረቦቻቸው፣ በፖሊስ ማርሽ ባንድና በፈረሰኞች የታጀበ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
ለዚህም ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ለፌዴራል ፖሊስ፣
ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን፣ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ፖሊሶች፣ቅድስት ቤተክርስቲያንን በማክበር ላደረጋችሁት እጅግ ደማቅ አቀባበልና አሸኛኘት ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ከፍ ያለ ምስጋናዋን ታቀርባለች።እግዚአብሔር አምላክ ለሥራችሁ ስኬትን፣
ለከተማችሁ እድገትን፣ለሀገራችን ሰላምን እንዲሰጥ የዘወትር ጸሎቷ መሆኑን ለመግለጽ ትወዳለች።
በአጠቃላይ የሐምሌ 2018 ዓ.ም የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ባከበርንበት ጊዜየፌዴራል፣ የድሬዳዋና የምሥራቅ ሐረርጌ ፖሊስ አመራሮችና አባላት እንዲሁም ልዩልዩ የጸጥታ ተቋማት አንድነት በመፍጠር ሕዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም እንዲያከብርና ወደ መጣበት እንዲመለስ በማድረግ፤በአጠቃላይ በዓላችን በሰላም ተከብሮ ይውል ዘንድ ላደረጋችሁት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ቅድስት ቤተክርስቲያን ልባዊ ምስጋናዋን ታቀርባለች።
የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን
ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ሐምሌ 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://eotceth.org/a/wp-content/uploads/logo.jpg 387 336 eotceth https://eotceth.org/a/wp-content/uploads/eotceth-logo2.svg eotceth2026-07-27 12:31:532026-07-27 12:31:53“ለቅኖች ምስጋና ይገባል። “መዝ 32፥1
Search Search

Recent Posts

  • የወልዳ ዱካ ቡኦታና ወልዳ ሥላሴ ጠቅላላ ማኅበራት ከኦሮሚያ ክልል በክረምት ወራት የሚያሠለጥኗቸውን መምህራን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሚሠሩትን ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችንና ሙዚየሙን ጎበኙ፡፡
  • አዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን በተመለከተ በቋሚ ሲኖዶስ ከተቋቋመው አጣሪ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ!
  • “መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
  • የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ያስገነባው 1B+G+8 ሕንጻ በቅዱስ ፓትርያርኩ ቡራኬ ተመረቀ።
  • የሰንበት ትምህርት ቤቶች መምህራን የአሰልጣኞች ሥልጠና የምርቃት መርሐ ግብር ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በተገኙበት በቅድስት ሥላሴ መ/ዮንቨርሲቲ ተካሔደ።

Archives

  • August 2026
  • July 2026
  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
  • Link to Facebook
Link to: የሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በታላቅ ድምቀት ተከበረ። Link to: የሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በታላቅ ድምቀት ተከበረ። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል... Link to: ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታንያ አምባሳደር እና በአፍሪካ ኅብረት የቋሚ መልእክተኛ ክቡር ዳረን ዌልችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። Link to: ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታንያ አምባሳደር እና በአፍሪካ ኅብረት የቋሚ መልእክተኛ ክቡር ዳረን ዌልችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታንያ...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top