የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ኢ/ኦ/ተ/ቤ
    • መሠረታዊ መረጃዎች
      • ርእይ፣ ተልእኮ እና እሴቶች
      • ታሪክ
      • የአደባባይ በዓላት
      • ህግጋት
    • መዋቅር
      • ቅዱስ ሲኖዶስ
      • ሊቃነ ጳጳሳት
      • መምሪያዎች
      • አህጉረ ስብከት
      • ትምህርት ቤቶች
  • አስተምህሮ
    • አእማደ ምሥጢር
      • ምሥጢረ ሥላሴ
      • ምሥጢረ ስጋዌ
      • ምሥጢረ ጥምቀት
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን
    • ምሥጢራተ ቤተክርስትያን
      • ምሥጢር ጥምቀት
      • ምሥጢረ ሜሮን
      • ምሥጢረ ቁርባን
      • ምሥጢረ ንስሐ
      • ምሥጢረ ተክሊል
      • ምሥጢረ ክህነት
      • ምሥጢረ ቀንዲል
    • ልዩ ልዩ
      • ነገረ ድኅነት
      • ነገረ ማርያም
      • ነገረ ቅዱሳን
      • ነገረ መስቀል
      • ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው
  • አገልግሎቶች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ማኅበራዊ አገልግሎት
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ምግባረ ሰናይ
  • መካናት
    • ቅዱሳት መካናት
      • አክሱም ጽዮን
      • ላሊበላ
      • ደብረ ሊባኖስ
      • ማውጫ
    • ቤተ መዛክርት
      • መንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ቤተ መዘክር
      • የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገስት በአታ ለማርያም ቤተ መዘክር
      • ማውጫ
    • የጉብኝት መረጃዎች
      • የጉዞ መረጃዎች
      • የሚጠበቅ ሥርዓት
  • ያግኙን
  • English Site
  • Menu Menu

የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ክፍት የሥራ ማስታወቂያ

August 28, 2026

የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ቀጥሎ ለተዘረዘሩት የሥራ መደቦች መመዘኛዎች የሚያሟሉ፤ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 2 (ሁለት) ባለሞያ ሠራተኞችን አወዳድሮ በጽ/ቤቱ የደሞዝ ስኬል መሠረት ለመቅጠር ይፈልጋል።
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን፡ ነሐሴ 21/ 2018 ዓ.ም
ማመልከቻ መቀበያ የመጨረሻ ቀን፡ መስከረም 7/2019 ዓ.ም
ማመልከቻ ማቅረቢያ ሁኔታ
መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስር) የሥራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሰነዶች ይዘው በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የአስተዳደር መምሪያ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
· የሥራ ማመልከቻ ደብዳቤ ከአንድ ገጽ ያልበለጠ
· የግል፣ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማጠቃለያ (ካሪኩለም ቪቴ – CV)
· መታወቂያ (የነዋሪነት ወይም ፋይዳ) ፣ የትምህርት (ሰርተፍኬት እና ትራንስክሪፕት) ፣ የሥራ ልምድ (ቀን፣ ወር፣ ዓ/ም እና የደሞዝ መጠን የተጠቀሰበት) ፣ የክህነት (ለካህናት ብቻ) እና የሰበካ ጉባኤ አባልነት (ለምእመናን ብቻ) ማስረጃዎች ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ
· ከ6 ወር ያልበለጠ 1 (አንድ) ጉርድ ፎቶግራፍ፡

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://eotceth.org/a/wp-content/uploads/logo.jpg 387 336 eotceth https://eotceth.org/a/wp-content/uploads/eotceth-logo2.svg eotceth2026-08-28 05:33:042026-08-28 05:50:04የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
Search Search

Recent Posts

  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት መጪውን በዓል ምክንያት በማድረግ ለቤተ ክርስቲያኗ ከፍተኛ መሪዎች «የእንኳን አደረሳችሁ» ስጦታ አበረከተ።
  • የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም ተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ላለፉት ሁለት ዓመታት ያሰተማራቸውን ደቀ መዛሙርት አስመረቀ !!!
  • ጳጉሜ የሚለው ስያሜ ‹‹ኤፓጉሜኔ›› ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ‹‹ጭማሪ›› ማለት ነው፡፡ (አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መዝገበ መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገብ ቃላት፤ ገጽ ፱፻፭)
  • የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሠራተኞች ለተባባሪ ፕሮፌሰር ለብፁዕ አቡነ ፊልጶስ(ዶ/ር) የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በመመረቃቸው ልዩ የደስታና የምስጋና መርሐ ግብር አካሄዱ።
  • “መስከረም በአታ የሃያ ሺህ ሰዎች ምሥረታ” በሚል የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም የአብነት ትምህርት ቤት ሕንጻ ግንባታ ድጋፍ ማስጀመሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ በተገኙበት ተሰጠ።

Archives

  • September 2026
  • August 2026
  • July 2026
  • June 2026
  • May 2026
  • April 2026
  • March 2026
  • February 2026
  • January 2026
  • December 2025
  • August 2025
  • July 2025
  • June 2025
  • March 2025
  • February 2025
  • January 2025
  • December 2024
  • November 2024
  • October 2024
  • September 2024
  • August 2024
  • July 2024
  • June 2024
  • May 2024
  • April 2024
  • March 2024
  • February 2024
  • January 2024
  • December 2023
  • November 2023
  • October 2023
  • September 2023
  • August 2023
  • July 2023
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
  • March 2023
  • February 2023
  • January 2023
  • December 2022
  • October 2022
© Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
  • Link to Facebook
Link to: ቤተ ክርስቲያን የሁሉም ወገን እናት እንጂ የቡድኖች መጠቀሚያ ልትሆን አይገባም ይበቃልን እንበል!” ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ Link to: ቤተ ክርስቲያን የሁሉም ወገን እናት እንጂ የቡድኖች መጠቀሚያ ልትሆን አይገባም ይበቃልን እንበል!” ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ ቤተ ክርስቲያን የሁሉም ወገን እናት እንጂ የቡድኖች... Link to: የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የ፳፩ኛ ዓመት በዓለ ሢመት Link to: የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የ፳፩ኛ ዓመት በዓለ ሢመት የብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የ፳፩ኛ ዓመት በዓለ...
Scroll to top Scroll to top Scroll to top